ከትላንታችን እጅግ የተሻለውን ወስደን አዲስ ነገን ለመገንባት፣ ሌላውን በመግዛት (ሐሰተኛ አንድነት) ወይም በፍቺ (ሐሰተኛ ብዝሃነት) ሌላው እንዲጠፋ የሚፈልገውን  የጦርነት ጉሰማ ማቆም አለብን፡፡